በጽ/ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች
የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት በስሩ ባሉት ሶስት ቡድኖች ማለትም የዳታቤዝ ቡድን፣ የኔትወርክ አስተዳደር ቡድን እና የኮምፒውተር ጥገና ቡድን አማካኝነት ከዚህ በታች የተጠቀሱት አገልግሎቶች/ስራዎች ይሰራል፡፡
ህግ ጥናት እና ድጋፍ ክፍል የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት
የሥራ መደቡ ዓላማ፡-:
ከፕሬዚደንቱ በሚሰጠው መመሪያ መሰረት በሥረ-ነገርና የሥነ ሥርዓት ሕጎች መሰረት በቀጥታ ክስ ለፍ/ቤቱ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ቴክኒካዊ ብቃት ያሟሉ መሆኑን ለመከታተል፤ከችሎት የሚሰጡ ብይኖችን፣ትዕዛዞችና ውሳኔዎችን ተፈጻሚ ለማድረግ፡፡
1. የጽ/ቤቱን ሥራዎች ማቀድ፣መምራት፣ማስተባበርና መቆጣጠር