በፌደራል መንግስት በ2017 ዓ.ም የወጡ ደምቦች

1-2017 የፌደራል ፍርድ ቤቶች የዻኝነት ክፍያን ለመወሰን የወጣ ደንብ

559-2017 የኢሚግሬሽን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ፩፻፲፬ / ፩ሺ፱፻፺፯ን ለማሻሻል የወጣ ደንብ

560-2017 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሠራተኞች አስተዳደርን ለመደንገግ የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

561-2017 የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

562-2017 የብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን ማቋቋሚያ ደንብን ለማሻሻል የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 

563-2017 የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደርን ለማፍረስ የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

564-2017 በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለሚሰጡ አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

565-2017 በኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ለሚሰጡ አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

566-2017 የኢንቨስትመንት ማበረታቻ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብን ለማሻሻል የወጣ ደንብ

567-2017 የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ማቋቋሚያ ደንብ

568-2017 የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ግሩፕ እና የመከላከያ ዲያግኖስቲክ ማዕከልን ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

569-2017 የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲን ለማቋቋም የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

570-2017 የተጨማሪ እሴት ታክስ ደንብ

572-2017 የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

573-2017 የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት የሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

574-2017 የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጠና ስምምነት የዕቃዎች ቀረጥ መጣኔ ቅነሳ ማስፈጸሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሰራተኞች ደንብ

የፌደራል ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ሰራተኞች ደንብ

የፌደራል ዳኞች የሥነምግባርና የዲሲፕሊን ክስ ሥነ-ሥርዓት ደንብ